ጥራት ያለው ስልጠና ለተሻለ ነገ!
ሳውላ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በ1995 ዓ.ም የተመሰረተ ሲሆን፣ በደቡብ ኢትዮጵያ በጎፋ ዞን ውስጥ ከሚገኙ ቀዳሚ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት አንዱ ነው። ኮሌጁ ባለፉት አመታት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰልጣኞችን በተለያዩ የሙያ ዘርፎች አሰልጥኖ በማስመረቅ ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
በ2022 ዓ.ም በኢትዮጵያ ካሉ ፖሊቴክኒክ ኮሌጆች መካከል በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በብቁ ሰልጣኞች ግንባታ ቀዳሚ ሆኖ መገኘት።
ለገበያ የሚመጥን ጥራት ያለው የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መስጠት እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን በማሳለጥ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ።
Years Experience
Departments
Graduates
Staff
Expert Instructors