ሳውላ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ ISO 21001:2025 የትምህርት ተቋማት አስተዳደር ስርዓት (EOMS) ትግበራ ጉዞው ውስጥ የውስጥ ኦዲት (Internal Audit) ስልጠናን በተሳካ ሁኔታ በቀን 5/10/2018 ዓ.ም ተጠናቀቀ
June 12,2026 Sawla Polytechnic College is proud to announce the successful completion of the Internal Audit Training phase in our journey toward implementing the ISO 21001:2025 Educational Organizations Management System (EOMS).
Following Gap Analysis, Implementation Manual Training, and Document Preparation Training, our task forces have now completed Internal Audit Training delivered by experts from the Institute of Ethiopian Standards. We are now preparing for the final stage of the certification journey the External (Third-Party) Audit.
We extend our sincere appreciation to the Institute of Ethiopian Standards, our management team, management representatives, task forces, and all staff members who have contributed to this important initiative.
This progress reflects our commitment to quality education, institutional excellence, stakeholder satisfaction, and continuous improvement.
ሳውላ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ ISO 21001:2025 የትምህርት ተቋማት አስተዳደር ስርዓት (EOMS) ትግበራ ጉዞው ውስጥ የውስጥ ኦዲት (Internal Audit) ስልጠናን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን በደስታ ያበስራል።
ከGap Analysis፣ በES ISO 21001:2018 የልማትና ትግበራ መመሪያ ስልጠና እና የሰነድ ዝግጅት ስልጠና በኋላ፣ የኮሌጁ የስራ ኃይሎች (Task Forces) በኢትዮጵያ ስታንዳርድስ ኢንስቲትዩት ባለሙያዎች የተሰጠውን የውስጥ ኦዲት ስልጠና በተሳካ ሁኔታ አጠናቀዋል።
በአሁኑ ወቅት ኮሌጃችን ወደ መጨረሻው የማረጋገጫ ሂደት ማለትም የውጭ (Third-Party) ኦዲት ለመግባት ዝግጅት እያደረገ ይገኛል።
ለዚህ አስፈላጊ ተግባር የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የኢትዮጵያ ስታንዳርድስ ኢንስቲትዩት፣ የኮሌጁ አመራር፣ የአስተዳደር ተወካዮች፣ የስራ ኃይሎች እና ሁሉም ሰራተኞች ከልብ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
የዚህ ስራ ዉጤት ጥራት ላለው ትምህርት፣ ተቋማዊ ልቀት፣ የባለድርሻ አካላት እርካታ እና ቀጣይነት ላለው መሻሻል ያለንን ቁርጠኝነት ያንፀባርቃል።
#SawlaPolytechnicCollege #ISO21001 #EOMS #QualityEducation #InstitutionalExcellence #ContinuousImprovement